በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ሀ6-ለ

ሰንጠረዥ፦ የይሁዳና የእስራኤል ነቢያትና ነገሥታት (ክፍል 2)

የደቡባዊው መንግሥት ነገሥታት (የቀጠለ)

777 ዓ.ዓ.

ኢዮዓታም፦ 16 ዓመት

762

አካዝ፦ 16 ዓመት

746

ሕዝቅያስ፦ 29 ዓመት

716

ምናሴ፦ 55 ዓመት

661

አምዖን፦ 2 ዓመት

659

ኢዮስያስ፦ 31 ዓመት

628

ኢዮዓካዝ፦ 3 ወር

ኢዮዓቄም፦ 11 ዓመት

618

ዮአኪን፦ 3 ወር ከ10 ቀን

617

ሴዴቅያስ፦ 11 ዓመት

607

ኢየሩሳሌምና ቤተ መቅደሷ በናቡከደነጾር በሚመራው የባቢሎናውያን ወራሪ ኃይል ተደመሰሱ። ሴዴቅያስ ማለትም በዳዊት የዘር ሐረግ የነገሠው የመጨረሻው ምድራዊ ንጉሥ ከዙፋኑ እንዲወርድ ተደረገ

የሰሜናዊው መንግሥት ነገሥታት (የቀጠለ)

803 ዓ.ዓ. ገ.

ዘካርያስ፦ ዘገባው 6 ወር ብቻ እንደነገሠ ይገልጻል

ዘካርያስ በተወሰነ መጠን መግዛት ሳይጀምር አይቀርም፤ ሆኖም እስከ 792 ገ. ድረስ ንግሥናው ሙሉ በሙሉ በእሱ እጅ አልጸናም

791 ገ.

ሻሉም፦ 1 ወር

780 ገ.

መናሄም፦ 10 ዓመት

ፈቃህያህ፦ 2 ዓመት

778 ገ.

ፋቁሄ፦ 20 ዓመት

758 ገ.

ሆሺአ፦ ከ748 ገ. ጀምሮ ለ9 ዓመት

748 ገ.

በ748 ገደማ የሆሺአ አገዛዝ የጸና ይመስል ነበር፤ ወይም ደግሞ ከአሦር ንጉሥ ከሳልሳዊ ቴልጌልቴልፌልሶር ድጋፍ ሳያገኝ አልቀረም

740

አሦራውያን ሰማርያን ድል አደረጉ፤ እስራኤላውያንንም ገዟቸው፤ በዚህ ሁኔታ አሥሩን ነገድ ያቀፈው ሰሜናዊው የእስራኤል መንግሥት ከሕልውና ውጭ ሆነ

  • ነቢያት

  • ኢሳይያስ

  • ሚክያስ

  • ሶፎንያስ

  • ኤርምያስ

  • ናሆም

  • ዕንባቆም

  • ዳንኤል

  • ሕዝቅኤል

  • አብድዩ

  • ሆሴዕ