በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የማቴዎስ ወንጌል

ምዕራፎች

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • የኢየሱስ ክርስቶስ የትውልድ ሐረግ (1-17)

    • ኢየሱስ ክርስቶስ የተወለደበት ሁኔታ (18-25)

  • 2

    • ኮከብ ቆጣሪዎች መጡ (1-12)

    • ወደ ግብፅ መሸሽ (13-15)

    • ሄሮድስ ወንዶች ልጆችን ገደለ (16-18)

    • ወደ ናዝሬት ተመለሱ (19-23)

  • 3

    • መጥምቁ ዮሐንስ ሰበከ (1-12)

    • ኢየሱስ ተጠመቀ (13-17)

  • 4

    • ዲያብሎስ ኢየሱስን ፈተነው (1-11)

    • ኢየሱስ በገሊላ መስበክ ጀመረ (12-17)

    • የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት ተጠሩ (18-22)

    • ኢየሱስ ሰበከ፣ አስተማረ እንዲሁም ፈወሰ (23-25)

  • 5

    • የተራራው ስብከት (1-48)

      • ኢየሱስ በተራራ ላይ ማስተማር ጀመረ (1, 2)

      • ለደስታ ምክንያት የሚሆኑ ዘጠኝ ነገሮች (3-12)

      • ጨውና ብርሃን (13-16)

      • ኢየሱስ ሕጉን ሊፈጽም መጣ (17-20)

      • ቁጣን (21-26)፣ ምንዝርን (27-30)፣ ፍቺን (31, 32)፣ ቃለ መሐላን (33-37)፣ አጸፋ መመለስን (38-42)፣ ጠላትን መውደድን በተመለከተ የተሰጠ ምክር (43-48)

  • 6

    • የተራራው ስብከት (1-34)

      • “ግብዞች አትሁኑ” (1-4)

      • ጸሎትን በተመለከተ የተሰጠ ትምህርት (5-15)

        • የጸሎት ናሙና (9-13)

      • ጾም (16-18)

      • በምድር ሳይሆን በሰማይ ሀብት ማከማቸት (19-24)

      • አትጨነቁ (25-34)

        • የአምላክን መንግሥት ፈልጉ (33)

  • 7

    • የተራራው ስብከት (1-27)

      • “በሌሎች ላይ አትፍረዱ” (1-6)

      • ደጋግማችሁ ለምኑ፣ ፈልጉ፣ አንኳኩ (7-11)

      • ወርቃማው ሕግ (12)

      • ጠባቡ በር (13, 14)

      • “ከፍሬያቸው ታውቋቸዋላችሁ” (15-23)

      • በዓለት ላይና በአሸዋ ላይ የተሠራ ቤት (24-27)

    • ሕዝቡ በኢየሱስ ትምህርት ተደነቁ (28, 29)

  • 8

    • በሥጋ ደዌ የተያዘ ሰው ተፈወሰ (1-4)

    • አንድ የጦር መኮንን ያሳየው እምነት (5-13)

    • ኢየሱስ በቅፍርናሆም ብዙ ሰዎችን ፈወሰ (14-17)

    • ኢየሱስን መከተል (18-22)

    • ኢየሱስ ማዕበሉን ጸጥ አሰኘ (23-27)

    • ኢየሱስ አጋንንቱን ወደ አሳማዎች እንዲገቡ ፈቀደላቸው (28-34)

  • 9

    • ኢየሱስ አንድ ሽባ ፈወሰ (1-8)

    • ኢየሱስ ማቴዎስን ጠራው (9-13)

    • ጾምን በተመለከተ የቀረበ ጥያቄ (14-17)

    • የኢያኢሮስ ሴት ልጅ፤ አንዲት ሴት የኢየሱስን ልብስ ነካች (18-26)

    • ኢየሱስ ዓይነ ስውሮችንና ዱዳ የሆነውን ሰው ፈወሰ (27-34)

    • አዝመራው ብዙ፣ ሠራተኞቹ ግን ጥቂት (35-38)

  • 10

    • የኢየሱስ 12 ሐዋርያት (1-4)

    • አገልግሎትን በተመለከተ የተሰጠ መመሪያ (5-15)

    • ደቀ መዛሙርቱ ስደት ይደርስባቸዋል (16-25)

    • ሰውን ሳይሆን አምላክን ፍሩ (26-31)

    • ሰላምን ሳይሆን ሰይፍን አመጣለሁ (32-39)

    • የኢየሱስን ደቀ መዛሙርት መቀበል (40-42)

  • 11

    • መጥምቁ ዮሐንስ ተወደሰ (1-15)

    • ዓመፀኛው ትውልድ ተወገዘ (16-24)

    • ‘ከጥበበኞችና ከአዋቂዎች ሰውረህ ለልጆች ገለጥክላቸው’ (25-27)

    • የኢየሱስ ቀንበር እረፍት ይሰጣል (28-30)

  • 12

    • ኢየሱስ “የሰንበት ጌታ ነው” (1-8)

    • እጁ የሰለለ አንድ ሰው ተፈወሰ (9-14)

    • አምላክ የሚወደው አገልጋይ (15-21)

    • ኢየሱስ በአምላክ ኃይል አጋንንትን አስወጣ (22-30)

    • ይቅር የማይባል ኃጢአት (31, 32)

    • ዛፍ በፍሬው ይታወቃል (33-37)

    • የዮናስ ምልክት (38-42)

    • ሰባት ርኩስ መናፍስት ይዞ ይመጣል (43-45)

    • የኢየሱስ እናትና ወንድሞች (46-50)

  • 13

    • የመንግሥቱ ምሳሌዎች (1-52)

      • ዘሪው (1-9)

      • ኢየሱስ ምሳሌዎችን የተጠቀመበት ምክንያት (10-17)

      • የዘሪው ምሳሌ ትርጉም (18-23)

      • ስንዴውና እንክርዳዱ (24-30)

      • የሰናፍጭ ዘርና እርሾ (31-33)

      • “አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ” (34, 35)

      • የስንዴውና የእንክርዳዱ ምሳሌ ትርጉም (36-43)

      • የተደበቀ ውድ ሀብትና ዕንቁ (44-46)

      • መረቡ (47-50)

      • አዲስና አሮጌ ዕቃ የያዘ የከበረ ሀብት ማከማቻ (51, 52)

    • ኢየሱስን የአገሩ ሰዎች አልተቀበሉትም (53-58)

  • 14

    • የመጥምቁ ዮሐንስ ራስ ተቆረጠ (1-12)

    • ኢየሱስ 5,000 ሰዎችን መገበ (13-21)

    • ኢየሱስ በውኃ ላይ ተራመደ (22-33)

    • በጌንሴሬጥ የተከናወነ ፈውስ (34-36)

  • 15

    • “ለወጋችሁ ስትሉ የአምላክን ቃል ሽራችኋል” (1-9)

    • ሰውን የሚያረክሰው ከልብ የሚወጣ ነው (10-20)

    • አንዲት ፊንቄያዊት ታላቅ እምነት አሳየች (21-28)

    • ኢየሱስ የተለያዩ በሽታዎችን ፈወሰ (29-31)

    • ኢየሱስ 4,000 ሰዎችን መገበ (32-39)

  • 16

    • ምልክት እንዲያሳያቸው ጠየቁ (1-4)

    • “ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን እርሾ ተጠበቁ” (5-12)

    • ‘የመንግሥተ ሰማያት ቁልፎች’ (13-20)

      • “በዚህች ዓለት ላይ ጉባኤዬን እገነባለሁ” (18)

    • ኢየሱስ እንደሚሞት ተናገረ (21-23)

    • እውነተኛ ደቀ መዝሙር (24-28)

  • 17

    • ኢየሱስ በተአምራዊ ሁኔታ ተለወጠ (1-13)

    • “የሰናፍጭ ቅንጣት የምታክል እምነት” (14-21)

    • ኢየሱስ እንደሚሞት በድጋሚ ተናገረ (22, 23)

    • ከዓሣ አፍ በተገኘው ሳንቲም ግብር ተከፈለ (24-27)

  • 18

    • “በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ የሚበልጠው” (1-6)

    • ማሰናከያ (7-11)

    • የጠፋው በግ ምሳሌ (12-14)

    • “ወንድምህን ታተርፋለህ” (15-20)

    • ይቅር ያላለው ባሪያ ምሳሌ (21-35)

  • 19

    • ጋብቻና ፍቺ (1-9)

    • የነጠላነት ስጦታ (10-12)

    • ኢየሱስ ልጆችን ባረከ (13-15)

    • ሀብታም የሆነ አንድ ወጣት ያቀረበው ጥያቄ (16-24)

    • ለመንግሥቱ ሲባል መሥዋዕትነት መክፈል (25-30)

  • 20

    • የወይን እርሻ ሠራተኞችና የተቀበሉት ክፍያ (1-16)

    • ኢየሱስ እንደሚሞት በድጋሚ ተናገረ (17-19)

    • በአምላክ መንግሥት ከፍ ያለ ቦታ እንዲሰጣቸው ጠየቁ (20-28)

      • ኢየሱስ የመጣው ለብዙዎች ቤዛ ሊሆን ነው (28)

    • ሁለት ዓይነ ስውሮች ተፈወሱ (29-34)

  • 21

    • ኢየሱስ እንደ ድል አድራጊ ሆኖ ገባ (1-11)

    • ኢየሱስ ነጋዴዎችን ከቤተ መቅደሱ አባረረ (12-17)

    • የበለስ ዛፏ ተረገመች (18-22)

    • የኢየሱስን ሥልጣን ተገዳደሩ (23-27)

    • የሁለቱ ልጆች ምሳሌ (28-32)

    • ነፍሰ ገዳይ የሆኑት ገበሬዎች ምሳሌ (33-46)

      • የማዕዘን ራስ ድንጋይ ተናቀ (42)

  • 22

    • የሠርጉ ድግስ ምሳሌ (1-14)

    • ‘የቄሳርን ለቄሳር፣ የአምላክን ለአምላክ’ (15-22)

    • ትንሣኤን በተመለከተ የቀረበ ጥያቄ (23-33)

    • ሁለቱ ታላላቅ ትእዛዛት (34-40)

    • ክርስቶስ የዳዊት ልጅ ነው? (41-46)

  • 23

    • የጸሐፍትንና የፈሪሳውያንን አርዓያ አትከተሉ (1-12)

    • ጸሐፍትና ፈሪሳውያን ወዮላቸው! (13-36)

    • ኢየሱስ ስለ ኢየሩሳሌም የተሰማውን ሐዘን ገለጸ (37-39)

  • 24

    • የክርስቶስ መገኘት ምልክት (1-51)

      • ጦርነት፣ የምግብ እጥረት፣ የምድር ነውጥ (7)

      • ምሥራቹ ይሰበካል (14)

      • “ታላቅ መከራ” (21, 22)

      • የሰው ልጅ ምልክት (30)

      • የበለስ ዛፍ (32-34)

      • እንደ ኖኅ ዘመን (37-39)

      • “ነቅታችሁ ጠብቁ” (42-44)

      • ታማኙ ባሪያና ክፉው ባሪያ (45-51)

  • 25

    • የክርስቶስ መገኘት ምልክት (1-46)

      • የአሥሩ ደናግል ምሳሌ (1-13)

      • የታላንቱ ምሳሌ (14-30)

      • በጎችና ፍየሎች (31-46)

  • 26

    • ካህናት ኢየሱስን ለመግደል አሴሩ (1-5)

    • አንዲት ሴት ጥሩ መዓዛ ያለው ዘይት በኢየሱስ ላይ አፈሰሰች (6-13)

    • የመጨረሻው ፋሲካና ይሁዳ የፈጸመው ክህደት (14-25)

    • የጌታ ራት ተቋቋመ (26-30)

    • ኢየሱስ፣ ጴጥሮስ እንደሚክደው ተናገረ (31-35)

    • ኢየሱስ በጌትሴማኒ ጸለየ (36-46)

    • ኢየሱስ ተያዘ (47-56)

    • በሳንሄድሪን ሸንጎ ፊት ለፍርድ ቀረበ (57-68)

    • ጴጥሮስ ኢየሱስን ካደው (69-75)

  • 27

    • ኢየሱስ ለጲላጦስ አልፎ ተሰጠ (1, 2)

    • ይሁዳ ታንቆ ሞተ (3-10)

    • ኢየሱስ ጲላጦስ ፊት ቀረበ (11-26)

    • ሰዎች አፌዙበት (27-31)

    • በጎልጎታ በእንጨት ላይ ተቸነከረ (32-44)

    • ኢየሱስ ሞተ (45-56)

    • ኢየሱስ ተቀበረ (57-61)

    • መቃብሩ እንዲጠበቅ አደረጉ (62-66)

  • 28

    • ኢየሱስ ከሞት ተነሳ (1-10)

    • ወታደሮቹ እንዲዋሹ ጉቦ ተሰጣቸው (11-15)

    • ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ተልእኮ ተሰጣቸው (16-20)