በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የሰቆቃወ ኤርምያስ መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ኢየሩሳሌም እንደ መበለት ተደርጋ ተገልጻለች

      • ከተማዋ ብቻዋን ቀረች (1)

      • ጽዮን የፈጸመችው ከባድ ኃጢአት (8, 9)

      • ጽዮን በአምላክ ፊት ተቀባይነት አጣች (12-15)

      • ጽዮንን የሚያጽናናት የለም (17)

  • 2

    • የይሖዋ ቁጣ በኢየሩሳሌም ላይ ነደደ

      • ርኅራኄ አላሳያትም (2)

      • ይሖዋ ጠላት ሆነባት (5)

      • በጽዮን የተነሳ የፈሰሰው እንባ (11-13)

      • በመንገድ የሚያልፉ ውብ በነበረችው ከተማ ላይ ያፌዛሉ (15)

      • ጠላቶች በጽዮን ላይ በደረሰው ጥፋት ይደሰታሉ (17)

  • 3

    • ኤርምያስ ስሜቱንና ተስፋውን ገለጸ

      • “በትዕግሥት እጠባበቃለሁ” (21)

      • የአምላክ ምሕረት በየማለዳው አዲስ ነው (22, 23)

      • ይሖዋ በእሱ ተስፋ ለሚያደርግ ሰው ጥሩ ነው (25)

      • በልጅነት ቀንበር መሸከም ጥሩ ነው (27)

      • አምላክ ወደ እሱ መቅረብ የሚቻልበትን መንገድ በደመና ዘግቷል (43, 44)

  • 4

    • የኢየሩሳሌም መከበብ ያስከተለው መጥፎ ውጤት

      • የምግብ እጦት (4, 5, 9)

      • ሴቶች ልጆቻቸውን ቀቀሉ (10)

      • “ይሖዋ ቁጣውን ገልጿል” (11)

  • 5

    • ሕዝቡ ወደ ቀድሞው ሁኔታ ለመመለስ ያቀረበው ጸሎት

      • “የደረሰብንን ነገር አስታውስ” (1)

      • “ኃጢአት ስለሠራን ወዮልን!” (16)

      • ‘ይሖዋ ሆይ፣ መልሰን’ (21)

      • ‘ዘመናችንን አድስልን’ (21)